አዳጊ ሴት ልጆች ለፆታ ንግድ እየተጠለፉ ነው
እ.አ.አ በ2016 ዓ.ም 7500 በላይ የፆታ ንግድ እየተካሄደ እንደሚገኝ ድርጊቱን ለመከላከል በዩናይትድ ስቴትስ ለተቋቋመው ድርጅት መረጃ ደርሷል። በዋሽንግተን ዲሲ አካባቢ የሚገኙ በመካከለኛውና በዝቅተኛ ገቢ ከሚተዳደሩ ቤተሰብ የሚገኙ አዳጊ ሴት ልጆችን በመከታተልና በቁሳቁስ በመደለል እንደሚያጠምዱዋቸው ነው መረጃው የሚያሳየው። የአሜሪካ ድምፅ ባልደረባችን ካሮላይን ፐርሱት ከፖሊሶች ምርመራ ጋር አብራ በመጓዝ ያደረሰችን ዘገባ ነው። የመጀመሪያው ክፍል እነሆ!
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 29, 2024
ሕገ ወጥ ሰፈራ በባቢሌ የዝሆኖች መጠለያ ላይ ስጋት መፍጠሩ ተገለጸ
-
ማርች 28, 2024
ሠላሳ ዓመታት ያለፉት የኢትዮጵያ የሥነ ሕዝብ ፖሊሲ
-
ማርች 28, 2024
በጋቦን ብሔራዊ ምክክር ሊጀመር ነው
-
ማርች 28, 2024
በኢየሩሳሌም የሚገኙ የጋዛ ሆስፒታል ታማሚዎች ስጋት ገብቷቸዋል
-
ማርች 28, 2024
በተጠናከረው የሩሲያ የሚሳዬል ጥቃት ዩክሬናውያን የአሜሪካን ርዳታ ይሻሉ
-
ማርች 28, 2024
አማራ ክልል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መግለጫ ምላሽ ሰጠ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ