በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ስለ ሃገሪቱ ፀጥታ


የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ /ፎቶ፡- ፋይል/
የመከላከያ ሚኒስትር ሲራጅ ፈጌሳ /ፎቶ፡- ፋይል/

በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ የተመራው የኢትዮጵያ የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ሰሞኑን ዝርዝር የሥራ ዕቅዱን ይፋ አድርጓል፡፡

በጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማሪያም ደሣለኝ የተመራው የኢትዮጵያ የብሔራዊ ደኅንነት ምክር ቤት ሰሞኑን ዝርዝር የሥራ ዕቅዱን ይፋ አድርጓል፡፡

በኢትዮጵያ የአስቸኳይ አዋጁ ከተነሣ በኋላም የቀጠሉና በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ያሏቸውን አንዳንድ ግጭቶች በዘላቂነት ለመፍታት የፌደራልና የክልል የፀጥታ መዋቅሮች ተቀናጅተው እየሠሩ ናቸው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሣ አስታውቀዋል።

በሀገሪቱ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባለፈው ሣምንት ከመንግሥት ጋር የተወያዩት ተቃዋሚዎች ግን ምክር ቤቱ ሰለመኖሩ እንኳን እንደማያውቁ ተናግረዋል፡፡ የመላ ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት - መኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙሉጌታ አበበ ለቪኦኤ በሰጡት ቃል ለሀገሪቱ የሚበጀው ለሕዝቡ ጥያቄዎች ምላሽ መስጠት ነው ብለዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የኢትዮጵያ ብሄራዊ የደኅንነት ምክር ቤት ስለ ሃገሪቱ ፀጥታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:25 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG