No media source currently available
በኢትዮጵያ የአስቸኳይ አዋጁ ከተነሣ በኋላም የቀጠሉና በአንዳንድ አካባቢዎች የሚስተዋሉ ያሏቸውን አንዳንድ ግጭቶች በዘላቂነት ለመፍታት የፌደራልና የክልል የፀጥታ መዋቅሮች ተቀናጅተው እየሠሩ ናቸው ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ሲራጅ ፈጌሣ አስታውቀዋል።