በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ሥራ ጀመረ


የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ መጀመሯን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።

የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ሥራ መጀመሯን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የአሰብና የምጽዋ ወደቦች ጉብኝትን አጠናቀው አስመራ ገብተዋል።

የመጀመሪያዋ መርከብ ዕቃ ስታወርድ ማየታቸው እንዳስደሰታቸውም ተናግረዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የኢትዮጵያ የንግድ መርከብ ከሃያ ዓመት በኋላ ሥራ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:27 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG