በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ገዢው ኢሕአዲግ እና 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድርድር አጀንዳዎች ላይ መነጋገር ጀምረዋል


የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ለድርድር ፍቃደኛ የሆነባቸውና እንደዚሁም የማይቀበላቸው ርዕሶች ዛሬ ይፋ መደረግ ጀምረዋል። በምርጫ ሕጉ ላይ ለመነጋገር መፍቀዱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ግን መነጋገር እንደማይቻል ማመልከቱ ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG