በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ገዢው ኢሕአዲግ እና 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች በድርድር አጀንዳዎች ላይ መነጋገር ጀምረዋል

የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው።

የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ለድርድር ፍቃደኛ የሆነባቸውና እንደዚሁም የማይቀበላቸው ርዕሶች ዛሬ ይፋ መደረግ ጀምረዋል። በምርጫ ሕጉ ላይ ለመነጋገር መፍቀዱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ግን መነጋገር እንደማይቻል ማመልከቱ ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው።

ገዢው ኢሕአዲግ እና 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአገር ውስጥና የውጭ አገር ታዛቢዎች በተገኙበት በድርድር አጀንዳዎች ላይ መነጋገር ጀምረዋል
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG