በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ገዢው ኢሕአዲግ እና 16 ተቃዋሚ ፓርቲዎች የአገር ውስጥና የውጭ አገር ታዛቢዎች በተገኙበት በድርድር አጀንዳዎች ላይ መነጋገር ጀምረዋል


የቅድመ ድርድሩ ከተጀመረ ወዲህ ታዛቢዎች ሲገኙ የዛሬው ለመጀመሪያ ጊዜ ነው። ገዥው ፓርቲ ኢሕአዲግ ለድርድር ፍቃደኛ የሆነባቸውና እንደዚሁም የማይቀበላቸው ርዕሶች ዛሬ ይፋ መደረግ ጀምረዋል። በምርጫ ሕጉ ላይ ለመነጋገር መፍቀዱ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ላይ ግን መነጋገር እንደማይቻል ማመልከቱ ከሚጠቀሱት መካከል ናቸው።

XS
SM
MD
LG