በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የመረጃ ነፃነት በኢትዮጵያ

የመረጃ ነፃነት በኢትዮጵያ
የመረጃ ነፃነት በኢትዮጵያ

ሕገ መንግሥቱን ጨምሮ የተለያዩ ህጎች እንዴት መሻሻል እንዳለባቸው የሚቀርቡ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲበረታቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ አሳስበዋል።

የመረጃ ነፃነትና የመገናኛ ብዙኃን አዋጅ በመሻሻል ሂደት ላይ ካሉ ሕግጋት አንዱ መሆኑን የጠቀሱት አፈጉባዔ ታገሰ በዚሁ ርዕሰ-ጉዳይ ላይ የተዘጋጀ መፅሐፍ መርቀዋል።

መፅሐፉን የፃፉት የፓርላማ አባል አቶ አማኑኤል አብርሃም የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታና ዳራ ያሉትን ለማካተት መሞከራቸውን ገልፀዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የመረጃ ነፃነት በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:16 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG