No media source currently available
ሕገ መንግሥቱን ጨምሮ የተለያዩ ህጎች እንዴት መሻሻል እንዳለባቸው የሚቀርቡ የመፍትሄ ሃሳቦች እንዲበረታቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈጉባዔ ታገሰ ጫፎ አሳስበዋል።