በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው


የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

በመላው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት መልዕክት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮችን አስመልክቶ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው።

በመላው የኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትሪያሪክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ባስተላለፉት መልዕክት በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳዮችን አስመልክቶ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው።

በትግራይ በተለይ በአክሱም ከተማ የመርኃ ግብሩ ፀሎተ ምህላ ብዙ ህዝብ በተሳተፈበት ተጀምሯል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይ ፀሎተ ምህላ እየተካሄደ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:59 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG