በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ዐዋጁ ተሰርዞ ውይይት ሊደረግበት ይገባል” አቶ ሙላቱ ገመቹ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር


የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አርማ
የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ አርማ

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ቀደም ሲል ያጸደቀው የከተሞች ዐዋጅ ሦስት አንቀጾች መሰረዙ የሚያመጣው አዲስ ነገር እንደማይኖር፣ ሕዝቡ ስላልተቀበለው ሙሉ በሙሉ መሰረዝ አለበት፤ "ጠቃሚ ኾኖ ቢገኝ እንዃን ሕዝብ ስላልተወያየበት ተቀባይነተ ሊኖረው አይገባም።" ሲሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ማምሻውን ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል።

ይህ የከተሞች ዐዋጅ በክልሉ ከተጀመረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ መነሻዎች አንዱ መኾኑ ይታወቃል። አንቀጾቹ የተሠረዙት ጉዳት ስላላቸው ሳይሆን በሕዝቡ ጥያቄ ስለተነሳባቸው መሆኑን የክልሉ መንግሥት ቃል አቀባይ አቶ ፈቃዱ ተሰማ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ገልፀዋል።

በሌላ በኩል የዐዋጁ ሦስት አንቀጾች መሰረዙ የሚያመጣው አዲስ ነገር እንደማይኖር፣ ሕዝቡ ስላልተቀበለው ሙሉ በሙሉ መሰረዝ አለበት፤ "ጠቃሚ ኾኖ ቢገኝ እንዃን ሕዝብ ስላልተወያየበት ተቀባይነተ ሊኖረው አይገባም።" ሲሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ማምሻውን ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል።

ጽዮን ግርማ አነጋግራቸዋለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምጽ ያድምጡ።

“ዐዋጁ ተሰርዞ ውይይት ሊደረግበት ይገባል” አቶ ሙላቱ ገመቹ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG