በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ዐዋጁ ተሰርዞ ውይይት ሊደረግበት ይገባል” አቶ ሙላቱ ገመቹ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር


“ዐዋጁ ተሰርዞ ውይይት ሊደረግበት ይገባል” አቶ ሙላቱ ገመቹ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:30 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኦሮሚያ ክልል ምክር ቤት ቀደም ሲል ያጸደቀው የከተሞች ዐዋጅ ሦስት አንቀጾች መሰረዙ የሚያመጣው አዲስ ነገር እንደማይኖር፣ ሕዝቡ ስላልተቀበለው ሙሉ በሙሉ መሰረዝ አለበት፤ "ጠቃሚ ኾኖ ቢገኝ እንዃን ሕዝብ ስላልተወያየበት ተቀባይነተ ሊኖረው አይገባም።" ሲሉ የኦሮሞ ፌዴራሊስ ኮንግረስ ምክትል ሊቀ መንበር አቶ ሙላቱ ገመቹ ማምሻውን ለዝግጅት ክፍላችን ገልጸዋል።

XS
SM
MD
LG