በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አዋጁ “ከድጡ ወደ ማጡ ነው” - ተቃዋሚዎች


Ethiopia's State of Emergency
Ethiopia's State of Emergency

ይህ የአስቸኩዋይ ጊዜ አዋጅና የአፈጻጸም መመሪያው መሠረታዊ የሆኑና በህገ መንግስቱ የተደነገጉ ዲሞክራሲያዊ መብቶችን እስከስድስት ወር ለሚደርስ ጊዜ ያቋረጠ ነው።

በዚህ የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ ውስጥ የገደብ እርምጃዎቹ የመጀመሪያ ተጋላጭ ከህዝቡ ጀርባ ተቃዋሚ የፖለቲካ እንቅስቃሴዎች ናቸው። ሰላማዊ የትግል ሥልት የሚከተሉትም ሆኑ በተፃራሪው የሚሄዱት።

እናም እነዚህ ፓርቲዎች ይህንን አዋጅና መመሪያውን እንዴት ይሆን የሚገመግሟቸው?

ተቃዋሚና የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀ መንበር ይልቃል ጌትነት ፡ የመኢአድ ምክትል ፕሬዚዳንት ሙሉጌታ አበበ፤ የአረና ትግራይ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አንዶም ገብረ ሥላሴ ዛሬ ለቪኦኤ አስተያየቶቻቸውን ሰጥተዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

አዋጁ “ከድጡ ወደ ማጡ ነው” - ተቃዋሚዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:38 0:00

XS
SM
MD
LG