No media source currently available
በኢትዮጵያ ላይ የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ “አላስፈላጊ እና ገዢው ፓርቲ የፈጠራቸው፤ በውስጡም የተፈጠሩበትን ችግሮች ለማስታወስ እንደ ዘዴ የተጠቀመበት ነው” እያሉ ነው።