በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦች ታሠሩ


በአዲስ አበባ የአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች በተፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦችን በቁጥር ስር ማውሉንና ጉዳያቸውን እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።

የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ሰሞኑን እንዳስታወቀው በአለፈው ሳምንት መጨረሻ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ሰዎች በተለያዩ የከተማዋ የአስተዳደር መስራቤቶች የሚሰሩ ናቸው፡፡

ሃያ ሁለቱ በአመራር ደረጃ የሚገኙ ዘጠና ዘጠኙ ሰራተኞችና አራቱ ደግሞ ሌሎች ግለሠቦች መሆናቸውንም በመንግሥት መገናኛ ብዙሃን የተጠቀሰው የኮሚሽኑ መግለጫ አመልክቷል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

በሙስና የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦች ታሠሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:36 0:00

XS
SM
MD
LG