No media source currently available
በአዲስ አበባ የአስተዳደር መሥሪያ ቤቶች በተፈፀሙ የሙስና ወንጀሎች የተጠረጠሩ 125 ግለሰቦችን በቁጥር ስር ማውሉንና ጉዳያቸውን እያጠራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል።