በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዶ/ር አብይ አህመድ ጉዳይ የፖለቲካ ተንታኞች


ዶ/ር አብይ አህመድ
ዶ/ር አብይ አህመድ

ለዘጠኝ ቀናት ያካሄደውን የምክር ቤት ስብሰባ ትናንት ያጠናቀቀው ኢህአዴግ፣ የኦህዴዱን ዶ/ር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱ ጠ/ሚኒስትር እንዲሆኑ መርጧል፡፡

ለዘጠኝ ቀናት ያካሄደውን የምክር ቤት ስብሰባ ትናንት ያጠናቀቀው ኢህአዴግ፣ የኦህዴዱን ዶ/ር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱ ጠ/ሚኒስትር እንዲሆኑ መርጧል፡፡

ዶ/ር አብይ የተመረጡበት ሂደት በአራቱ የኢህአዴግ አባል ድርጅቶች መካከል ያለውን ልዩነት በድጋሚ ያሳየና የተለመደው አሰራር እየተቀየረ መምጣቱን ያመላከተ ነው ይላሉ የፖለቲካ ተንታኞች፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በዶ/ር አብይ አህመድ ጉዳይ የፖለቲካ ተንታኞች
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG