No media source currently available
ለዘጠኝ ቀናት ያካሄደውን የምክር ቤት ስብሰባ ትናንት ያጠናቀቀው ኢህአዴግ፣ የኦህዴዱን ዶ/ር አብይ አህመድ የግንባሩ ሊቀመንበር ብሎም የሀገሪቱ ጠ/ሚኒስትር እንዲሆኑ መርጧል፡፡