በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢትዮጵያ አዲሱ ካቢኔ ይፋ ተደርጓል


ለመጪዎቹ አምሥት ዓመታት በጠቅላይ ሚንስትርነት እንዲቀጥሉ የተሰየሙት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ አዲሱን ካቢኔያቸውን ዛሬ ይፋ አድርገዋል።

ለመጪዎቹ አምሥት ዓመታት በጠቅላይ ሚንስትርነት እንዲቀጥሉ የተሰየሙት አቶ ኃይለማሪያም ደሳለኝ አዲሱን ካቢኔያቸውን ዛሬ ይፋ አድርገዋል።

ምክትል ጠቅላይ ሚንስትሩ አቶ ደመቀ መኮንንና በምክትል ጠቅላይ ሚንስትርነት ማዕረግ የተለያዩ ዘርፎችን የሚያስተዳድሩት ዶ/ር ደብረ-ጽዮን ገብረሚካኤልና ወ/ሮ አስቴር ማሞ በያዙት ኃላፊነት ቀጥለዋል። ከተሾሙት ሃያ ስድስት የካቢኔ ሚንስትሮች አብዛኞቹም በያዙት ኃላፊነት የሚቀጥሉ ናቸው።

​በሌሎች ተሿሚዎች ከተተኩት ሚንስትሮች መካከል ረዘም ላሉ ዓመታት በገንዘብና የምጣኔ ሃብት ልማት ሚንስትርነት ያገለገሉት አቶ ሱፍያን አህመድ ይገኙበታል።

እስክንድር ፍሬው አቀናብሮ የላከውን ዘገባ የድምጽ ፋይሉን በመጫን ያዳምቱ።

የኢትዮጵያ አዲሱ ካቢኔ ዘገባ /ርዝመት - 6ደ09ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:08 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

እስከንድር የተቃዋሚዎችን አስተያየትንም ሰብስቧል። ይህን ከታች ያለውን የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ አዲሱ ካቢኔ የተቃዋሚዎች አስተያየት /ርዝመት - 7ደ38ሰ/
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:38 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የፎቶ መድበሎቻችንንም ይመልከቱ።

XS
SM
MD
LG