በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የስራ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ


የስራ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ
የስራ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ

ባሳለፍነው አመት በመጀመሪያው ዙር ጉዞ ከስራ የተፈናቀሉና በህመም ይሰቃዩ የነበሩ ከመቶ ሰላሳ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራቸው ገብተዋል። በቅርቡ በሁለተኛው ዙር ደግሞ ወደ ኢትዮጵያ በፈቃደኝነት ከተመዘገቡት መካከል ሁለት መቶ ሶስት ዜጎች ለጉዞ የሚያስፈልጓቸውን ሰነዶች እንዲያሟሉ ቤሩት የሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንስላ ፅ/ቤ ጥሪ በማቅረብ ላይ ይገኛል።

የስራ ፈቃድ የሌላቸው ኢትዮጵያውያን በሊባኖስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:47 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG