No media source currently available
በሊባኖስ ህጋዊ የስራ ፈቃዳቸው ወቅቱ አልፎበት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው የሚመለሱበትን መንገድ ለማመቻቸት በሁለቱ ሃገሮች መንግስታት በተደረገ ስምምነት መሰረት መመለስ ለሚፈልጉት ሁለተኛ ጉዞ ሊካሄድ ነው።