በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የኢንተርኔት ነገር

ዘላለም ክብረት፣ ዳንኤል ብርሃነና ስዩም ተሾመ
ዘላለም ክብረት፣ ዳንኤል ብርሃነና ስዩም ተሾመ

በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ የሚከሰተው የኢንተርኔት መዘጋትና መከፈት የማኅበራዊና ፖለቲካዊ መስተጋብሮችን እያሰናከለና እያስተጓጎለ እንደሆነ ይሰማል። ይህን በተመለከተ ጽዮን ግርማ ሦስት የኢንተርኔት አምደኞችን አወይታለች።

ተወያዮቹ ዘላለም ክብረት ከኒዩርክ ዩኒቨርስቲ ሪሰርች ፌሎው፣ ዳንኤል ብርሃኔ ከሆርን አፌርስና ስዩም ተሾመ ከአምቦ ዩኒቨርስቲ ወሊሶ ካምፓስ ናቸው።

ውይይቱን ለማድመጥ የተያያዘውን የድምጽ ፋይል ይጫኑ።

የኢንተርኔት ነገር
please wait

No media source currently available

0:00 0:17:32 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG