No media source currently available
በኢትዮጵያ በተደጋጋሚ የሚከሰተው የኢንተርኔት መዘጋትና መከፈት የማኅበራዊና ፖለቲካዊ መስተጋብሮችን እያሰናከለና እያስተጓጎለ እንደሆነ ይሰማል። ይህን በተመለከተ ጽዮን ግርማ ሦስት የኢንተርኔት አምደኞችን አወይታለች።