በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ

IOM
IOM

የአለም አቀፉ የፍልሰት ቀን ትላንት ተከብሮ ውሏል። በኢትዮጵያም በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት IOM አማካኝነት ለአንድ ሳምንት ስደተኞችን በሚመለከቱ የተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ነበር ።

በኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የስደት ድርጅት IOM የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ሰይፈስላሴ "በፍልሰት የተሰራች አለም" በሚል መሪ ቃል ቀኑ ተከብሮ እንደዋለ ገልፀውልናል።

አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG