በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ


አለም አቀፉ የፍልሰተኞች ቀን በኢትዮጵያ ተከበረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:27 0:00

የአለም አቀፉ የፍልሰት ቀን ትላንት ተከብሮ ውሏል። በኢትዮጵያም በአለም አቀፉ የፍልሰት ድርጅት IOM አማካኝነት ለአንድ ሳምንት ስደተኞችን በሚመለከቱ በተለያዩ ዝግጅቶች ሲከበር ነበር ። በኢትዮጵያ የአለም አቀፉ የስደት ድርጅት IOM የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ የሆኑት አቶ አለማየሁ ሰይፈስላሴ ‘በፍልሰት የተሰራች አለም በሚል መሪ ቃል’ ቀኑ ተከብሮ እንደዋለ ገልፀውልናል።

XS
SM
MD
LG