በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ሊቢያ የሚገኙ ዜጎቿን መመለስ ጀመረች

ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

ኢትዮጵያ በሊብያ የሚገኙ ዜጎቿን ወደ ሀገር መመለስ መጀመሯን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡

ኢትዮጵያ በሊብያ የሚገኙ ዜጎቿን ወደ ሀገር መመለስ መጀመሯን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስትሩ ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም ለአሜሪካ ድምፅ እንዳብራሩትም በዛሬ ዕለት ብቻ ሃያ አንድ ኢትዮጵያውያን ከሊቢያ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡

አቶ መለስን ያነጋገራቸው እስክንድር ፍሬው ነው ይኼንኑ በማብራራት ይጀምራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢትዮጵያ ሊቢያ የሚገኙ ዜጎቿን መመለስ ጀመረች
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:08 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG