በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ

ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡

ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡

ኮሚሺነሩ አቶ ምትኩ ካሣ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳስረዱት በሰኔ ወር መጨረሻ አቅርቦቱ ያልቃል በሚል የተገለፀው በዓለም ምግብ ፕሮግራም የሚረዱትን አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዜጎች ብቻ የሚመለከት ነው፡፡

ለእነዚህ ዜጎቻችን የሚደረገው ድጋፍም በመንግሥት አልያም በለጋሾች አማካኝነት ይቀጥላል ብለዋል ኮሚሺነሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG