በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ


ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡

ከያዝነው የፈረንጆች ወር በኋላም ቢሆን አቅርቦት የሚቋረጥባቸው የድርቅ ተረጂዎች እንደማይኖሩ የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሺነር አስታወቁ፡፡

ኮሚሺነሩ አቶ ምትኩ ካሣ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳስረዱት በሰኔ ወር መጨረሻ አቅርቦቱ ያልቃል በሚል የተገለፀው በዓለም ምግብ ፕሮግራም የሚረዱትን አንድ ነጥብ ሰባት ሚሊዮን ዜጎች ብቻ የሚመለከት ነው፡፡

ለእነዚህ ዜጎቻችን የሚደረገው ድጋፍም በመንግሥት አልያም በለጋሾች አማካኝነት ይቀጥላል ብለዋል ኮሚሺነሩ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

ለድርቅ ተረጂዎች ዕርዳታ እንደማይቋረጥ የኢትዮጵያ መንግሥት አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG