ዋሽንግተን ዲሲ —
በእርሻ፣ በከብት ማርባት እና በንግድ ሥራ ይተዳደሩ የነበሩ ቁጥራቸው የበዛ ወጣቶች፣እናቶችና ሕፃናት ጭምር በቤተስርስቲያኑ ግቢ ውስጥ ተጠልለው እንደሚገኙ ተናግረዋል።
የአማራ ክልል መንግሥት እንዲያቋቁማቸው ጥያቄ ቢያቀርቡም የሚሰማቸው አለማግኘታቸውን በመግለፅ አማረዋል።
(ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ)