በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች በባህዳር ቤተክርስቲያን ደጅ


የቤንሻንጉል ተፈናቃዮች በባህዳር ቤተክርስቲያን ደጅ
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:32 0:00

ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል፣ ካማሽ ዞን፣ በለው ጃፎይ ወረዳ በግጭት ምክኒያት ከመኖሪያ ቀያቸው የተፈናቀሉ 527 አባወራዎች ባሕርዳር ከተማ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን ውስጥ በልመና ላይ እንደሚገኙ በተወካዮቻቸው አማካኝነት ለአሜሪካ ድምፅ ገለፁ።

XS
SM
MD
LG