በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ከ2ሽህ በላይ ሰዎች ተፈትተዋል” አቶ ሲራጅ ፈጌሳ


ፎቶ ፋይል

ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ በተካሄዱ ተቃውሞዎች ምክንያት ታሰረው የነበሩ ወደ 2ሽህ ያህል ሰዎች “ትምህርትና ምክር” ከተሰጣቸው በኋላ ተለቀዋል መንግሥታዊው ፋና ዜና አውታር እንደዘገበው።

በራድዮ ፋና ዘገባ መሠረት በተቃውሞው ወቅት ለታሰሩ 2ሽህ ያህል ኢትዮጵያውያን የሚሰጠው የተሃድሶ ትምህርት ተጠናቆ ሰዎቹም መለቀቃቸውን ነው የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ ለጋዜጠኞች የገለጹት።

የመንግት ኮሚኒኬሽንስ ጉዳዮች ጽ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር አቶ ጌታቸው ረዳ በአለፈው ሣምንት እንደተናገሩት ከሆነ እነዚህ የተሃድሶ ትምህርት ፕሮግራሞች፣ በብዛት የታሰሩትን ሰዎች በተመለከተ መንግሥትን በእጅጉ ጠቅመዋል።

ቪኦኤዋ ማርታ ቫንደር ውልፍ በአዲስ አበባ ቆይታዋ ለተቃዋሚ ደጋፊዎች ስለሚሰጠው ስለዚህ “ተሃድሶ” ከጄኔቭ ተከታዩን ዘግባለች።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ድምፅ ያዳምጡ፡፡

“በእስር ላይ የነበሩ ከ2ሽህ በላይ ሰዎች ትምህርትና ምክር ተሰጥቷቸው ተፈተዋል” የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

XS
SM
MD
LG