No media source currently available
ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ በተካሄዱ ተቃውሞዎች ምክንያት ታሰረው የነበሩ ወደ 2ሽህ ያህል ሰዎች “ትምህርትና ምክር” ከተሰጣቸው በኋላ ተለቀዋል መንግሥታዊው ፋና ዜና አውታር እንደዘገበው።