በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በእስር ላይ የነበሩ ከ2ሽህ በላይ ሰዎች ትምህርትና ምክር ተሰጥቷቸው ተፈተዋል” የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ


“በእስር ላይ የነበሩ ከ2ሽህ በላይ ሰዎች ትምህርትና ምክር ተሰጥቷቸው ተፈተዋል” የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ በተካሄዱ ተቃውሞዎች ምክንያት ታሰረው የነበሩ ወደ 2ሽህ ያህል ሰዎች “ትምህርትና ምክር” ከተሰጣቸው በኋላ ተለቀዋል መንግሥታዊው ፋና ዜና አውታር እንደዘገበው።

XS
SM
MD
LG