በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በእስር ላይ የነበሩ ከ2ሽህ በላይ ሰዎች ትምህርትና ምክር ተሰጥቷቸው ተፈተዋል” የመከላከያ ሚኒስትሩ ሲራጅ ፈጌሳ


ኢትዮጵያ ውስጥ በቅርቡ በተካሄዱ ተቃውሞዎች ምክንያት ታሰረው የነበሩ ወደ 2ሽህ ያህል ሰዎች “ትምህርትና ምክር” ከተሰጣቸው በኋላ ተለቀዋል መንግሥታዊው ፋና ዜና አውታር እንደዘገበው።

XS
SM
MD
LG