በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ ድንበር ያለን የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማዘዋወር ችግር እንደገጠመ ተጠቆመ


በኤርትራ ድንበር አካባቢ የነበረን የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ሌላ ቦታ ለማዘዋወር እየተሰራ ያለውን ሥራ ለማደናቀፍ ሙከራ እያደረገ ያለ ኃይል መኖሩን ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል፡፡

በኤርትራ ድንበር አካባቢ የነበረን የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ሌላ ቦታ ለማዘዋወር እየተሰራ ያለውን ሥራ ለማደናቀፍ ሙከራ እያደረገ ያለ ኃይል መኖሩን ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል፡፡ ሁኔታው ተቀባይነት እንደሌለው የገለፁት የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ድርጊቱ መከላከያ ሠራዊትን አያስቆምም ብለዋል፡፡

መከላከያን ማንም አያግተውም ሲሉ የተናገሩት፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በኤርትራ ድንበር ያለን የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማዘዋወር ችግር እንደገጠመ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG