በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኤርትራ ድንበር ያለን የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማዘዋወር ችግር እንደገጠመ ተጠቆመ


በኤርትራ ድንበር ያለን የኢትዮጵያ ሠራዊት ለማዘዋወር ችግር እንደገጠመ ተጠቆመ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:45 0:00

በኤርትራ ድንበር አካባቢ የነበረን የኢትዮጵያ ሠራዊት ወደ ሌላ ቦታ ለማዘዋወር እየተሰራ ያለውን ሥራ ለማደናቀፍ ሙከራ እያደረገ ያለ ኃይል መኖሩን ምክትል ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጄነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል፡፡

XS
SM
MD
LG