በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል


በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል

በቀይ ባሕር የንግድ መሥመር ላይ ያጋጠመው አለመረጋጋት፣ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ ገበያ የምትልከው የቡና መጠን እንዲቀንስ ማድረጉን፣ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡

የመሥሪያ ቤቱ ዋና ዲሬክተር ዶር. አዱኛ ደበላ፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ በቀይ ባሕር ዓለም አቀፍ የንግድ መሥመር ላይ የተከሠተው ቀውስ፣ አገሪቱ ወደ አውሮፓ ገበያ በምትልከው የቡና መጠን ላይ ተጽእኖ መፍጠሩን አውስተዋል። ለአብነትም ወደ ጀርመን ሲላክ የነበረው የቡና መጠን በግማሽ መቀነሱን ጠቅሰዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG