በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል


በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል
please wait
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

No media source currently available

0:00 3:40 0:00
  • Auto
  • 240p
  • 360p
  • 480p
  • 720p

በቀይ ባሕር ቀውስ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ የምትልከው የቡና መጠን ቀንሷል

በቀይ ባሕር የንግድ መሥመር ላይ ያጋጠመው አለመረጋጋት፣ ኢትዮጵያ ወደ አውሮፓ ገበያ የምትልከው የቡና መጠን እንዲቀንስ ማድረጉን፣ የኢትዮጵያ ቡና እና ሻይ ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡

የመሥሪያ ቤቱ ዋና ዲሬክተር ዶር. አዱኛ ደበላ፣ ለአሜሪካ ድምፅ በሰጡት ቃለ መጠይቅ፣ በቀይ ባሕር ዓለም አቀፍ የንግድ መሥመር ላይ የተከሠተው ቀውስ፣ አገሪቱ ወደ አውሮፓ ገበያ በምትልከው የቡና መጠን ላይ ተጽእኖ መፍጠሩን አውስተዋል። ለአብነትም ወደ ጀርመን ሲላክ የነበረው የቡና መጠን በግማሽ መቀነሱን ጠቅሰዋል፡፡

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG