በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ደባርቅ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት የአራት ሰዎች ሕይወት ጠፋ


ፋይል- ደባርቅ ከተማ
ፋይል- ደባርቅ ከተማ

ጎንደር ውስጥ ዛሬም የተረጋጋ ሁኔታ የለም፣ በተለይ ደባርቅ ውስጥ የአራት ሰዎች ሕይወት የጠፋበት ግጭት በዛሬው ዕለት መፈጸሙን አንድ በስም እንዳይገለጹ የጠየቁን የዐይን ምስክር ለአሜሪካ ድምፅ ገልጸዋል።

በጎንደር በተለይም ስማዳ ወረዳ ውስጥ "መንግሥት አሰፈራቸው" የተባሉ ሚሊሽያዎች እንዲወጡ የአገር ሽማግሌዎች ከአስተዳደሩ ጋር ድርድር ይዘዋል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

ደባርቅ ውስጥ በተቀሰቀሰ ግጭት የአራት ሰዎች ሕይወት ጠፋ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00

XS
SM
MD
LG