ዋሽንግተን —
በጎንደርና ባሕር ዳር ያነጋገርናቸው ነዋሪዎች ሁኔታው በየዕለቱ እየባሰና የሕዝቡ ቁጣ እየገነፈለ እንደሆነ ሲገልጹ የክልሉ መንግስት በበኩሉ በተፈጠሩት ችግሮች በሁሉም በኩል ጉዳቶች ደርሰዋል የክልሉ መንግሥት ከሕዝቡ ጋር ችግሮቹን ለመፍታት ርብርብ እያደረገ ነው ይላል።
ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።