በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አውሮፕላኑ የተከሰከሰበትን መንስዔ የሚያጠና ቡድን ሥራ ጀመረ


የኢትዮጵያ አውሮፕላን የተከሰከሰበትን መንስዔ የሚያጠና ቡድን ዛሬ ሥራውን ጀመረ።

ሌላኛው በሃኪሞች የሚመራ የሟቾቹን አካል አሰባስቦ የሚለይ ቡድንም ሥራውን እየሰራ መሆኑን በትራንስፖርት ሚኒስቴር የአውሮፕላን አደጋ ምርመራ መስሪያ ቤት ገለፀ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አውሮፕላኑ የተከሰከሰበትን መንስዔ የሚያጠና ቡድን ሥራ ጀመረ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:38 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG