በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ለጠ/ር አብይ በተሰናዳ የድጋፍ ሰልፍ ፈንጅ አፈንድተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች ጉዳይ


በአዲስ አበባ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በተሰናዳ የሕዝብ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ፈንጅ አፈንድተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች ላይ አቃቢ ህግ ክስ አደራጅቶ እንዲያቀርብ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፈቀደ።

በአዲስ አበባ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በተሰናዳ የሕዝብ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ፈንጅ አፈንድተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎችላይ አቃቢ ህግ ክስ አደራጅቶ እንዲያቀርብ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፈቀደ።

የፌዴራሉ ፍርድ ቤት የአዲስ አበባ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነርን ጨምሮ የሌሎች የፖሊስ መኮንኖችን የዋስትና ጉዳዮችን ለመወሰን ለነገ ቀጠሮ ይዟል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ለጠ/ር አብይ በተሰናዳ የድጋፍ ሰልፍ ፈንጅ አፈንድተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:10 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG