No media source currently available
በአዲስ አበባ ለጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በተሰናዳ የሕዝብ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ፈንጅ አፈንድተዋል በሚል የተጠረጠሩ ሰዎች ላይ አቃቢ ህግ ክስ አደራጅቶ እንዲያቀርብ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፈቀደ።