አዲስ አበባ —
ችሎት ላይ ያልተገኙ ተከሳሾች መጥሪያ እንዲደርሳቸው በድጋሚ ትዕዛዝ ወጥቷል።
“የተሳሳተ ዜና አቅርበዋል” የተባሉ የሚድያ ተቋማት ተጠሪዎች “በካባድ ተግሳፅ” ታልፈዋል።
ፍርድ ቤቱ ዋናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
ዓቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የመሠረተባቸው የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል።
ችሎት ላይ ያልተገኙ ተከሳሾች መጥሪያ እንዲደርሳቸው በድጋሚ ትዕዛዝ ወጥቷል።
“የተሳሳተ ዜና አቅርበዋል” የተባሉ የሚድያ ተቋማት ተጠሪዎች “በካባድ ተግሳፅ” ታልፈዋል።
ፍርድ ቤቱ ዋናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል።
ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ