በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ


ዓቃቤ ሕግ በከባድ የሙስና ወንጀል ክስ የመሠረተባቸው የብሄራዊ መረጃና ደኅንነት ኤጀንሲ ኃላፊዎችና ሠራተኞች ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደርጓል።

ችሎት ላይ ያልተገኙ ተከሳሾች መጥሪያ እንዲደርሳቸው በድጋሚ ትዕዛዝ ወጥቷል።

“የተሳሳተ ዜና አቅርበዋል” የተባሉ የሚድያ ተቋማት ተጠሪዎች “በካባድ ተግሳፅ” ታልፈዋል።

ፍርድ ቤቱ ዋናውን ጉዳይ ለማየት ቀጠሮ ቆርጧል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በሙስና ወንጀል ክስ የመሰረተባቸው የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ተደረገ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG