በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ ግለሰቦች ቤተሰቦች ለጠ/ሚ አብይ አቤቱታ አቀረቡ


ከ2009 ዓ.ም ክረምት ጀምሮ በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን እና ሌሎች ግለሰቦች ለበርካታ ዜጎች የተሰጠውን የመፈታት ዕድል እንዲያገኙ ቤተሰቦቻቸው እየጠየቁ ነው፡፡

ከ2009 ዓ.ም ክረምት ጀምሮ በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን እና ሌሎች ግለሰቦች ለበርካታ ዜጎች የተሰጠውን የመፈታት ዕድል እንዲያገኙ ቤተሰቦቻቸው እየጠየቁ ነው፡፡ በተመሳሳይ ጉዳይ ተጠርጥረው የታሰሩ ዜጎች እየተፈቱ ባለበት በዚህ ወቅት የእነዚህኞቹ ጉዳይ አለመታየቱን በመጥቀስም ለጠ/ሚ አብይ አሕመድ አቤቱታ አቅርበዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ ግለሰቦች ቤተሰቦች ለጠ/ሚ አብይ አቤቱታ አቀረቡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG