No media source currently available
ከ2009 ዓ.ም ክረምት ጀምሮ በሙስና ተጠርጥረው የታሰሩ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችን እና ሌሎች ግለሰቦች ለበርካታ ዜጎች የተሰጠውን የመፈታት ዕድል እንዲያገኙ ቤተሰቦቻቸው እየጠየቁ ነው፡፡