በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“የጠ/ሚኒስትሩ ሥራ መልቀቂያ ድንገተኛ አይደለም” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ


የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ

የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ድንገት የመጣ አለመሆኑን የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ገለፁ።

የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ድንገት የመጣ አለመሆኑን የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ገለፁ።

ሚኒስትሩ ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥያቄ እራሣቸውን ብቻ እንጂ ካቢኔያቸውን የሚመለከት አለመሆኑንም ጠቁመዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

“የጠ/ሚኒስትሩ ሥራ መልቀቂያ ድንገተኛ አይደለም” - ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:26 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG