No media source currently available
የጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የሥልጣን መልቀቂያ ጥያቄ ድንገት የመጣ አለመሆኑን የኢትዮጵያ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅሕፈት ቤት ሚኒስትር ዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ገለፁ።