በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ፊደል ለራሱ ሣይሆን ለሌሎች የኖረ ነው” ዶ/ር ሙሉዓለም ገሠሠ


ፊደል ካስትሮና መንግሥቱ ኃይለ ማሪያም
ፊደል ካስትሮና መንግሥቱ ኃይለ ማሪያም

በመጭው እሁድ የአዲስ አበባው የኢትዮ - ኩባው ወዳጅነት አደባባይ የሚካሄደው ሥነ ስርዓት “ካስትሮና ሀገራቸው፤ የዋሉልንን ውለታ የምናሳውቀበት ነው” ሲሉ በኩባ የተማሩ ኢትዮጵያውያን ተናግረዋል፡፡

ዕምባ እያቋረጣቸው ይሄንኑ የተናገሩት አንዲት ኢትዮጵያዊ ሀኪም ዶ/ር ሙሉዓለም ገሠሠ

“ፊደል ለራሱ ሣይሆን ለሌሎች የኖረ ነው” ብለዋል፡፡

ዶ/ር ሙሉዓለም ገሠሠ
ዶ/ር ሙሉዓለም ገሠሠ

በሌላ በኩል ደግሞ የጭንቅላት የህብለ ሠረሠር የነርቭ ቀዶ ህክምና ስፔሻሊስት የሆኑት ዶ/ር ዘነበ ገድሌ ደግሞ በ1972ዓ.ም. በውጤታቸው ተመርጠው ኩባ ከተላኩ አንድ መቶ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች አንዱ ናቸው፡፡

ዶ/ር ዘነበ ገድሌ
ዶ/ር ዘነበ ገድሌ

ካስትሮ ኢትዮጵያውያንን ጨምሮ፣ ለታዳጊ ወጣቶች የሠጡት ትኩረት ከፍተኛ እንደነበር ይናገራሉ፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡

“ፊደል ለራሱ ሣይሆን ለሌሎች የኖረ ነው” ዶ/ር ሙሉዓለም ገሠሠ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:21 0:00

XS
SM
MD
LG