በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የሐረር መብራት ኃይል ሱቆች ዳግም አገልግሎት ጀመሩ


ከወር በፊት በተነሳ ድንገተኛ ቃጠሎ ወድመው የነበሩ የሐረር ከተማ መብራት ኃይል ሜዳ የንግድ መደብሮች እንደገና ተሠርተው ሥራ መጀመራቸውን የክልሉ መንግሥት አስታውቋል።

ለነጋዴዎቹ መንቀሳቀሻ በነፍስ ወከፍ ሃምሣ ሺህ ብር ብድር የተዘጋጀ ሲሆን ብድሩ ግን ወለድ ያለው መሆኑ እንዳንጠቀምበት አድርጎናል ብለዋል ሙስሊም የንግድ ማኅበረሰብ አባላት።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የሐረር መብራት ኃይል ሱቆች ዳግም አገልግሎት ጀመሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:30 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG