በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክሳቸው እንዲቋረጥ የተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶችን በተመለከተ


F.D.R.E FEDERAL ATTORNEY GENERAL
F.D.R.E FEDERAL ATTORNEY GENERAL

ሰሞኑን የክስ መዝገባቸው እንዲቋረጥ ከተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶች ውስጥ የግንቦት ሰባት ሊቀርመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀዋር መሀመድ እንደዚሁም ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን እንደሚገኙበት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

ሰሞኑን የክስ መዝገባቸው እንዲቋረጥ ከተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶች ውስጥ፣ የግንቦት ሰባት ሊቀርመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀዋር መሀመድ እንደዚሁም ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን እንደሚገኙበት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግን ቃል አቀባይ በስልክ አነጋግረናቸዋል፡፡

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ክሳቸው እንዲቋረጥ የተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶችን በተመለከተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG