በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ክሳቸው እንዲቋረጥ የተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶችን በተመለከተ


ክሳቸው እንዲቋረጥ የተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶችን በተመለከተ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:12 0:00

ሰሞኑን የክስ መዝገባቸው እንዲቋረጥ ከተወሰነው 137 ግለሰቦች እና ድርጅቶች ውስጥ የግንቦት ሰባት ሊቀርመንበር ዶ/ር ብርሃኑ ነጋና የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጀዋር መሀመድ እንደዚሁም ኢሳት እና ኦኤምኤን ቴሌቪዥን እንደሚገኙበት ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ አስታውቋል፡፡

XS
SM
MD
LG