በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢዜማ በሎስ አንጀለስ


ኢዜማ
ኢዜማ

የኢትዮጵያ ዜጎች ማህበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) የውጭ አባላትን የማደራጀት እንቅስቃሴ በሚጀመርበት ጊዜ ከሃገር ውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ግዩራን በመሳተፍ እንዲያግዙ ፓርቲው ጥሪ አስተላልፏል።

ኢዜማ ይህንን መልዕክት ያስተላለፈው በካሊፎርኒያዪቱ ሎስ እንጀለስ ከተማ ባካሄደው ህዝባዊ ውይይት ላይ ነው።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ኢዜማ በሎስ አንጀለስ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:13 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG