በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከዐዋጁ በኋላ- ነዋሪዎች አነጋግረናል


ከዐዋጁ በኋላ- ነዋሪዎች አነጋግረናል
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:56 0:00

መስከረም 28 ቀን 2009 ዓ.ም በኢትዮጵያ መንግሥት የታወጀውን አስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ ተከትሎ ነዋሪዎች በጅምላ እየታሰሩና ቤታቸውም እየተበረበረ እንዲሁም በተለምዶ አጠራር ዲሽ በመባል የሚታወቁት የሬድዮና ቴሌቭዥን ሞገዶች መቀበያዎች የሚከታተሉበት እንዲነቅሉ እየተገደዱ መሆኑን ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ ነዋሪዎች ይናገራሉ።

XS
SM
MD
LG