በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የአውሮፕላን በረራዎች መስተጓጎል

ዛሬ ጠዋት ተፈጥሮ የነበረው የበርካታ በረራዎች መስተጓጎል ችግር እልባት ማግኘቱንና የተለመደው ሥራ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡

ዛሬ ጠዋት ተፈጥሮ የነበረው የበርካታ በረራዎች መስተጓጎል ችግር እልባት ማግኘቱንና የተለመደው ሥራ መቀጠሉን የኢትዮጵያ ሲቪል አቬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ፡፡ ችግሩ የተፈጠረው በህመም ምክንያት የቀሩ ባልደረቦቻቸው ቦታ ጭምር ሸፍነው እንዲሰሩ የተጠየቁ ሁለት የአየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ትዕዛዝ ባለመቀበላቸው ነው ብሏል - የኢትዮጵያ አየር ትራፊክ ተቆጣጣሪዎች ማኅበር እስከአሁን በጉዳዩ ላይ መግለጫ አልሰጠም ሊቀመንበሩን ለማግኘት እያደረግን የነበረው ጥረትም አልተሳካም፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በኢትዮጵያ የአውሮፕላን በረራዎች መስተጓጎል
please wait

No media source currently available

0:00 0:08:13 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG